ራዕይ እና ተልዕኮ
ራዕይ፡- በአጭር ጊዜ ውስጥ የዘመኑን መጨረሻ በውል ተረድቶ ለጌታ ሥራ ራሱን ቀድሶ የሰጠ፣ በመንፈስ የባነነና የታጠቀ መስካሪ፣አጥማጅና መጋቢ በማሠማራት ነፍሳት በእውነተኛይቱ መርከብ ሞልተዉ ማየት፡፡
ተልዕኮ፡- የህብረቱ አባላትና የሌሎችም ፈቃደኞች መንፈሳዊ ዕድገታቸውን፣ አቅማቸውንና ጥንካሬያቸውን በማሳደግ ሁሉም መስካሪ፣ የነፍሳት አጥማጅና መጋቢ በመሆን ነፍሳትን ከጥፋት ጎዳና የሚያስመልጡ እንዲሆኑ ማድረግ ነው፡፡